ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ ሀላንድ ላይ ብቻ ማተኮር የለብንም ” ኩንያ

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ ሀላንድ ላይ ብቻ ማተኮር የለብንም ” ኩንያ
“ ሀላንድ ላይ ብቻ ማተኮር የለብንም ” ኩንያ

ብራዚላዊው ተጫዋች ማቲውስ ኩንያ ኖርዌይ ብዙ ስጋት መፍጠር የሚችሉ ተጨዋቾች እንዳሏት ተናግሯል።

ስለ ኤርሊንግ ሀላንድ የተጠየቀው ኩንያ “ እሱ ምርጥ ተጨዋች ነው ከእሱ ጋር ጥሩ ግንኙነት አለን ” ብሏል።

ነገርግን በቀጣይ ጨዋታ “ አንድ ተጨዋች ላይ ብቻ መተኮር ተገቢ አይደለም “ ሲል ጨምሮ ተናግሯል።

የኖርዌይ ብሔራዊ ቡድን ብዙ ስጋት መፍጠር የሚችሉ ተጨዋቾች ይዟል ሲል ማቲውስ ኩንያ ተናግሯል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች