“ ሁሉንም ጨዋታዎች ማሸነፍ እንፈልጋለን ” ዶናሩማ

“ ሁሉንም ጨዋታዎች ማሸነፍ እንፈልጋለን ” ዶናሩማ
የማንችስተር ሲቲው ግብ ጠባቂ ጂያንሉጂ ዶናሩማ የፕሪሚየር ሊጉ ፉክክር ገና መሆኑን ተናግሯል።
በማንችስተር ሲቲ እና አርሰናል መካከል ሌላ የሊጉ ፉክክር ይኖር እንደሆነ የተጠየቀው ዶናሩማ “ አላውቅም "ብሏል።
“ ገና አራት ጨዋታ ነው “ ያለው ዶናሩማ ትኩረታችን በስራችን እና እያንዳንዱን ጨዋታ ማሸነፍ ላይ ነው ”ሲል ገልጿል።
አክሎም “ አላማችን ለፕሪሚየር ሊጉ ዋንጫ መፎካከር ነው ይሳካል ወይ የሚለውን መጨረሻ ላይ እናየዋለን “ ብሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የማንችስተር ሲቲው ግብ ጠባቂ ጂያንሉጂ ዶናሩማ የፕሪሚየር ሊጉ ፉክክር ገና መሆኑን ተናግሯል።
በማንችስተር ሲቲ እና አርሰናል መካከል ሌላ የሊጉ ፉክክር ይኖር እንደሆነ የተጠየቀው ዶናሩማ “ አላውቅም "ብሏል።
“ ገና አራት ጨዋታ ነው “ ያለው ዶናሩማ ትኩረታችን በስራችን እና እያንዳንዱን ጨዋታ ማሸነፍ ላይ ነው ”ሲል ገልጿል።
አክሎም “ አላማችን ለፕሪሚየር ሊጉ ዋንጫ መፎካከር ነው ይሳካል ወይ የሚለውን መጨረሻ ላይ እናየዋለን “ ብሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


