“ ለዚህ አርማ መስዋዕትነት ከፍያለሁ ” ማኔ

“ ለዚህ አርማ መስዋዕትነት ከፍያለሁ ” ማኔ
የሴኔጋል ብሔራዊ ቡድን አምበል ሳዲዮ ማኔ ራሱን ከብሔራዊ ቡድኑ ማግለሉን አስታውቋል።
ሳዲዮ ማኔ ባስተላለፈው የስንብት መልዕክት “ ለዚህ ባንዲራ መስዋዕትነት እንደከፈልኩ እወቁ ” ሲል ገልጿል።
“ ሁሉንም ነገር ሰጥቻለሁ ” ያለው ማኔ “ ለሀገሬ በትጋት ተፋልሚያለሁ የእናንተ ድጋፍ ደግሞ ለስኬቴ በርታት ሰጥቶኛል ብሏል።
በቀጣይ ልምዱን ተጠቅሞ ሀገሩን ማገልገል እንደሚፈልግ የገለፀው ማኔ “ በአሰልጣኝ ወይ ሀላፊነት ቦታ ማገልገል እፈልጋለሁ ብሏል።
ማኔ በሴኔጋል ማልያ 5️⃣4️⃣ ጎሎችን አስቆጥሮ 2️⃣9️⃣ ለግብ የሆነ ኳስ አመቻችቶ አቀብሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሴኔጋል ብሔራዊ ቡድን አምበል ሳዲዮ ማኔ ራሱን ከብሔራዊ ቡድኑ ማግለሉን አስታውቋል።
ሳዲዮ ማኔ ባስተላለፈው የስንብት መልዕክት “ ለዚህ ባንዲራ መስዋዕትነት እንደከፈልኩ እወቁ ” ሲል ገልጿል።
“ ሁሉንም ነገር ሰጥቻለሁ ” ያለው ማኔ “ ለሀገሬ በትጋት ተፋልሚያለሁ የእናንተ ድጋፍ ደግሞ ለስኬቴ በርታት ሰጥቶኛል ብሏል።
በቀጣይ ልምዱን ተጠቅሞ ሀገሩን ማገልገል እንደሚፈልግ የገለፀው ማኔ “ በአሰልጣኝ ወይ ሀላፊነት ቦታ ማገልገል እፈልጋለሁ ብሏል።
ማኔ በሴኔጋል ማልያ 5️⃣4️⃣ ጎሎችን አስቆጥሮ 2️⃣9️⃣ ለግብ የሆነ ኳስ አመቻችቶ አቀብሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


