“ መቼም ተስፋ አንቆርጥም “

“ መቼም ተስፋ አንቆርጥም “
የአለም ሻምፒዮኗ አርጀንቲና አሰልጣኝ ሊዮኔል ስካሎኒ ቡድናቸው “ መቼም ተስፋ አይቆርጥም “ ሲሉ ከጨዋታው በኃላ ተደምጠዋል።
አሰልጣኙ “ ከተጫዋቾቼ ጋር ጥሩ ስላልነበርንባቸው ሁኔታዎች እወያያለሁ “ ሲሉ “ ይህ የቡድን ስብስብ መቼም ተስፋ አይቆርጥም “ ብለዋል።
በድል ውስጥ ሊሻሻሉ የሚገባቸው ነገሮች እንዳሉ የገለፁት ሊዮኔል ስካሎኒ “ ዋናው ነገር ቡድኔ በአስቸጋሪ ሰዓት ላይ ምላሽ መስጠቱ ነው “ ሲሉ ገልፀዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የአለም ሻምፒዮኗ አርጀንቲና አሰልጣኝ ሊዮኔል ስካሎኒ ቡድናቸው “ መቼም ተስፋ አይቆርጥም “ ሲሉ ከጨዋታው በኃላ ተደምጠዋል።
አሰልጣኙ “ ከተጫዋቾቼ ጋር ጥሩ ስላልነበርንባቸው ሁኔታዎች እወያያለሁ “ ሲሉ “ ይህ የቡድን ስብስብ መቼም ተስፋ አይቆርጥም “ ብለዋል።
በድል ውስጥ ሊሻሻሉ የሚገባቸው ነገሮች እንዳሉ የገለፁት ሊዮኔል ስካሎኒ “ ዋናው ነገር ቡድኔ በአስቸጋሪ ሰዓት ላይ ምላሽ መስጠቱ ነው “ ሲሉ ገልፀዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


