“ ሲቲን ማሸነፍ እንፈልጋለን ” ዮኬሬሽ

“ ሲቲን ማሸነፍ እንፈልጋለን ” ዮኬሬሽ
የመድፈኞቹ አጥቂ ቪክቶር ዮኬሬሽ እሁድ ማንችስተር ሲቲን ማሸነፍ እንደሚፈልጉ ተናግሯል።
ስለ ፍፃሜው የተጠየቀው ዮኬሬሽ “ ጨዋታውን ማሸነፍ እንፈልጋለን ያለጥርጥር ለማሸነፍ ነው የምገባው “ ሲል ገልጿል።
ዋንጫውን ማሸነፍ የበለጠ በራስ መተማመን እንደሚሰጣቸው የገለፀው ዮኬሬሽ “ ትልቅ እርምጃ ይሆናል ጥሩ ነገር ያመጣል ” ብሏል።
አክሎም “ አሁንም የበላይ መሆናችንን እና ለአዲሱ አመት ዝግጁ መሆናችንን ማረጋገጥ አለብን “ ሲል ተደምጧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የመድፈኞቹ አጥቂ ቪክቶር ዮኬሬሽ እሁድ ማንችስተር ሲቲን ማሸነፍ እንደሚፈልጉ ተናግሯል።
ስለ ፍፃሜው የተጠየቀው ዮኬሬሽ “ ጨዋታውን ማሸነፍ እንፈልጋለን ያለጥርጥር ለማሸነፍ ነው የምገባው “ ሲል ገልጿል።
ዋንጫውን ማሸነፍ የበለጠ በራስ መተማመን እንደሚሰጣቸው የገለፀው ዮኬሬሽ “ ትልቅ እርምጃ ይሆናል ጥሩ ነገር ያመጣል ” ብሏል።
አክሎም “ አሁንም የበላይ መሆናችንን እና ለአዲሱ አመት ዝግጁ መሆናችንን ማረጋገጥ አለብን “ ሲል ተደምጧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


