ሲቲ ተጨዋች ለማስፈረም እየሰራ ነው !

ሲቲ ተጨዋች ለማስፈረም እየሰራ ነው ! ማንችስተር ሲቲ የፓልሜይራሱን የክንፍ ተጨዋች አለን ኤልያስ ለማስፈረም እየሰራ መሆኑ ተገልጿል። ማንችስተር ሲቲ ተጫዋቹን የሳቪንሆ ተተኪ ለማድረግ በማለም ጥረት ላይ መሆናቸው ተነግሯል። ተጨዋቹ በ ፓልሜይራስ ባለው ኮንትራት ውስጥ ውል ማፍረሻው 100 ሚልዮን ዩሮ መሆኑ ተገልጿል። የብራዚሉ ክለብ ፓልሜይራስ ተጫዋቹን የመልቀቅ ፍላጎት እንደሌለው ዘ አትሌቲክ…


