ሳድዮ ማኔ በበጎ አድራጊነቱ ቀጥሏል !

ሳድዮ ማኔ በበጎ አድራጊነቱ ቀጥሏል !
ሴኔጋላዊው ተጫዋች ሳድዮ ማኔ በሀገሩ ሴኔጋል ካሳማስ ከተማ በትልቅ የአግሮ ኢንደስትሪ ስራ እንደምናየው ተገልጿል።
ማኔ “ የባምቢሌ አግሮ ኢንደስትሪ ፓርክ “ የሚል መጠርያን ባገኘው በዚህ ግዙፍ ተቋም ላይ በፍራፍሬ ምርቶች ለከተማው ነዋሪዎች ተደራሽ እንደሚሆን ይጠበቃል።
500 ሄክታር ቦታ እንደተሰጠው ሲገለፅ በአመት ከ 50,000 ቶን በላይ ፍራፍሬዎችን እንደሚያመርት ተዘግቧል።
ይህ ስራ ለወጣቶች የስራ እድል ለመፍጠር ታስቦ ወደ ስራ ሲገባ ለ 2,500 ሰራተኞች የስራ እድል ይፈጥራል ተብሎ ይጠበቃል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ሴኔጋላዊው ተጫዋች ሳድዮ ማኔ በሀገሩ ሴኔጋል ካሳማስ ከተማ በትልቅ የአግሮ ኢንደስትሪ ስራ እንደምናየው ተገልጿል።
ማኔ “ የባምቢሌ አግሮ ኢንደስትሪ ፓርክ “ የሚል መጠርያን ባገኘው በዚህ ግዙፍ ተቋም ላይ በፍራፍሬ ምርቶች ለከተማው ነዋሪዎች ተደራሽ እንደሚሆን ይጠበቃል።
500 ሄክታር ቦታ እንደተሰጠው ሲገለፅ በአመት ከ 50,000 ቶን በላይ ፍራፍሬዎችን እንደሚያመርት ተዘግቧል።
ይህ ስራ ለወጣቶች የስራ እድል ለመፍጠር ታስቦ ወደ ስራ ሲገባ ለ 2,500 ሰራተኞች የስራ እድል ይፈጥራል ተብሎ ይጠበቃል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


