“ ስሜን አጠልሽተው አዋርደውኛል ” ኦባሚያንግ

“ ስሜን አጠልሽተው አዋርደውኛል ” ኦባሚያንግ
ጋቦናዊው የፊት መስመር አጥቂ ፔር ኤምሪክ ኦባሚያንግ ራሱን ከብሔራዊ ቡድኑ አግልሏል።
ኦባምያንግ በሰጠው አስተያየት “ በአፍሪካ ዋንጫ ላይ በጉዳት ብጫወትም አዋርደውኛል ስሜንም አጥፍተዋል "ሲል ተናግሯል።
አክሎም ከብሔራዊ ቡድኑ ጋር ያለውን ግንኙነት “ እዚህ ጋር ማቆም እመርጣለሁ “ ሲል ገልጿል።
ኦባምያንግ ብሔራዊ ቡድኑ በሞሮኮ አፍሪካ ዋንጫ ያስመዘገበውን ደካማ ውጤት ተከትሎ ትችቶች ደርሰውበት ነበር።
ፔር ኤምሪክ ኦባሚያንግ የጋቦን ብሔራዊ ቡድን የምንግዜም ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ ተጨዋች ነው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ጋቦናዊው የፊት መስመር አጥቂ ፔር ኤምሪክ ኦባሚያንግ ራሱን ከብሔራዊ ቡድኑ አግልሏል።
ኦባምያንግ በሰጠው አስተያየት “ በአፍሪካ ዋንጫ ላይ በጉዳት ብጫወትም አዋርደውኛል ስሜንም አጥፍተዋል "ሲል ተናግሯል።
አክሎም ከብሔራዊ ቡድኑ ጋር ያለውን ግንኙነት “ እዚህ ጋር ማቆም እመርጣለሁ “ ሲል ገልጿል።
ኦባምያንግ ብሔራዊ ቡድኑ በሞሮኮ አፍሪካ ዋንጫ ያስመዘገበውን ደካማ ውጤት ተከትሎ ትችቶች ደርሰውበት ነበር።
ፔር ኤምሪክ ኦባሚያንግ የጋቦን ብሔራዊ ቡድን የምንግዜም ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ ተጨዋች ነው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


