“ በቅርቡ ጥሩ ዜና ይኖራል “ አንዶኒ ኢራኦላ

“ በቅርቡ ጥሩ ዜና ይኖራል “ አንዶኒ ኢራኦላ
የሊቨርፑሉ ዋና አሰልጣኝ አንዶኒ ኢራኦላ ከኖቲንግሃም ፎረስት የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ በፊት ቃላቸውን ሰጥተዋል።
አንዶኒ ኢራኦላ ምን አሉ ?
- " ስለሌላ ክለብ ተጨዋች ማውራት አልችልም ነገርግን በቅርቡ ጥሩ ዜና እንደምንሰማ ተስፋ አለኝ።
- ምን እንደሚፈጠር አላውቅም ነገርግን መታገስ አለብን፤ ማንን እንደምፈልግ ተናግሬያለሁ ችግሩ ስምምነቱን ማጠናቀቅ ነው።
- በአንፊልድ የመጀመሪያ ጨዋታዬ ስሜታዊ ምሽት ይሆናል እዚህ ደረጃ ለመድረስ ጠንክሬ ሰርቻለሁ።
- ሴለ ኮዲ ጋክፖ ቆይታ ማረጋገጫ መስጠት አልችልም ነገርግን እሱ ለእኛ ጥሩ ነበር።"ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሊቨርፑሉ ዋና አሰልጣኝ አንዶኒ ኢራኦላ ከኖቲንግሃም ፎረስት የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ በፊት ቃላቸውን ሰጥተዋል።
አንዶኒ ኢራኦላ ምን አሉ ?
- " ስለሌላ ክለብ ተጨዋች ማውራት አልችልም ነገርግን በቅርቡ ጥሩ ዜና እንደምንሰማ ተስፋ አለኝ።
- ምን እንደሚፈጠር አላውቅም ነገርግን መታገስ አለብን፤ ማንን እንደምፈልግ ተናግሬያለሁ ችግሩ ስምምነቱን ማጠናቀቅ ነው።
- በአንፊልድ የመጀመሪያ ጨዋታዬ ስሜታዊ ምሽት ይሆናል እዚህ ደረጃ ለመድረስ ጠንክሬ ሰርቻለሁ።
- ሴለ ኮዲ ጋክፖ ቆይታ ማረጋገጫ መስጠት አልችልም ነገርግን እሱ ለእኛ ጥሩ ነበር።"ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


