ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ በፊፋ ፕሬዝዳንት ምርጫ አልሳተፍም ” አሌክሳንደር ሴፈሪን

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ በፊፋ ፕሬዝዳንት ምርጫ አልሳተፍም ” አሌክሳንደር ሴፈሪን
“ በፊፋ ፕሬዝዳንት ምርጫ አልሳተፍም ” አሌክሳንደር ሴፈሪን

የአውሮፓ እግርኳስ ማህበር ፕሬዝዳንት አሌክሳንደር ሴፈሪን ጂያኒ ኢንፋንቲኖን የመተካት ፍላጎት እንደሌላቸው ገልጸዋል።

በዚህም ምክንያት በቀጣዩ የፊፋ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ላይ እንደማይወዳደሩ አሳውቀዋል።

ይሁን እንጂ “ ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ከሀላፊነታቸው መልቀቅ አለባቸው “ ሲሉ አቋማቸውን ዳግም አረጋግጠዋል።

የኢንፋንቲኖን አለም ዋንጫ የመሸጥ እቅድ " ከሱፐር ሊግ አቅድም የከፋ ነው “ ሲሉ ገልፀውታል።

@Tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች