“ ብዙዎች ይሰናበታሉ ብለው ቢጠብቁም ባለን አቅም እናምናለን ”

“ ብዙዎች ይሰናበታሉ ብለው ቢጠብቁም ባለን አቅም እናምናለን ”
የቤልጂየም ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሩዲ ጋርሺያ በቡድናቸው እንደሚተማመኑ ገልጸዋል።
“ የምንገጥመው የዋንጫ አሸናፊነት ቅድመ ግምት ከተሰጠው ቡድን ጋር መሆኑን እናውቃለን ” ሲሉ ሩዲ ጋርሺያ ተናግረዋል።
ስፔን ጠንካራ መሆኗን ያነሱት አሰልጣኙ “ ኳስ ይቆጣጠራሉ የኋላ መስመራቸው ጥብቅ ነው ምንም ጎል አላስተናገዱም " ብለዋል።
አክለውም “ ነገርግን ቁጥሮች ይሰበራሉ ለመከላከል ብቻ ሳይሆን ግብ ለማስቆጠር እና ለማለፍ እንጫወታለን " ሲሉ ገልፀዋል።
“ ጠንካራ ቡድን አለን ” የሚሉት አሰልጣኙ “ በውድድሩ በማጥቃት ጥሩ ከሆኑ ቡድኖች ሁለተኛው እኛ ነን ብዙም ሞክረናል ብለዋል።
“ ብዙዎች ስንብታችንን ቢጠብቁም ባለን አቅም እናምናለን ለማለፍ ያለንን ሁሉ እንሰጣለን ” ሩዲ ጋርሺያ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የቤልጂየም ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሩዲ ጋርሺያ በቡድናቸው እንደሚተማመኑ ገልጸዋል።
“ የምንገጥመው የዋንጫ አሸናፊነት ቅድመ ግምት ከተሰጠው ቡድን ጋር መሆኑን እናውቃለን ” ሲሉ ሩዲ ጋርሺያ ተናግረዋል።
ስፔን ጠንካራ መሆኗን ያነሱት አሰልጣኙ “ ኳስ ይቆጣጠራሉ የኋላ መስመራቸው ጥብቅ ነው ምንም ጎል አላስተናገዱም " ብለዋል።
አክለውም “ ነገርግን ቁጥሮች ይሰበራሉ ለመከላከል ብቻ ሳይሆን ግብ ለማስቆጠር እና ለማለፍ እንጫወታለን " ሲሉ ገልፀዋል።
“ ጠንካራ ቡድን አለን ” የሚሉት አሰልጣኙ “ በውድድሩ በማጥቃት ጥሩ ከሆኑ ቡድኖች ሁለተኛው እኛ ነን ብዙም ሞክረናል ብለዋል።
“ ብዙዎች ስንብታችንን ቢጠብቁም ባለን አቅም እናምናለን ለማለፍ ያለንን ሁሉ እንሰጣለን ” ሩዲ ጋርሺያ
@tikvahethsport @kidusyoftahe


