“ ተጋጣሚያችን ሜሲ ሳይሆን አርጀንቲናን ነች ”

“ ተጋጣሚያችን ሜሲ ሳይሆን አርጀንቲናን ነች ”
የግብጽ ብሔራዊ ቡድን ተስፈኛ ሀምዛ አብደል ከሪም ቡድናቸው ለሊዮኔል ሜሲ ብቻ አይዘጋጅም ሲል ተናግሯል።
ከሜሲ ፊት የመጫወት ህልም እንደነበረው የተጠየቀው ታዳጊው “ የምንገጥመው አርጀንቲናን ነው ሜሲን ብቻውን አይደለም “ ሲል መልሷል።
የ 18ዓመቱ ወጣት አጥቂ ሀምዛ አብደል ከሪም በግብፅ ብሔራዊ ቡድን ጥሩ ጊዜ እያሳለፈ ይገኛል።
ታዳጊው ለባርሴሎና ሲጫወት በቅርቡ በክለቡ ውሉን አራዝሟል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የግብጽ ብሔራዊ ቡድን ተስፈኛ ሀምዛ አብደል ከሪም ቡድናቸው ለሊዮኔል ሜሲ ብቻ አይዘጋጅም ሲል ተናግሯል።
ከሜሲ ፊት የመጫወት ህልም እንደነበረው የተጠየቀው ታዳጊው “ የምንገጥመው አርጀንቲናን ነው ሜሲን ብቻውን አይደለም “ ሲል መልሷል።
የ 18ዓመቱ ወጣት አጥቂ ሀምዛ አብደል ከሪም በግብፅ ብሔራዊ ቡድን ጥሩ ጊዜ እያሳለፈ ይገኛል።
ታዳጊው ለባርሴሎና ሲጫወት በቅርቡ በክለቡ ውሉን አራዝሟል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


