ቼልሲ ታዳጊ ለማስፈረም ተቃርቧል !

ቼልሲ ታዳጊ ለማስፈረም ተቃርቧል !
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ አሜሪካዊ ታዳጊ ከሎስ አንጀለስ ጋላክሲ ለማስፈረም ተቃርበዋል።
ሰማያዊዎቹ የ 16ዓመቱን አማካይ ቪሴንቴ ጋርሺያ ዝውውር እያጠናቀቁ መሆኑ ተገልጿል።
ተጨዋቹ በ 2028 18ዓመት ሲሞላው ወደ እንግሊዝ በመሄድ ቡድኑን እንደሚቀላቀል ተዘግቧል።
የታዳጊው የዝውውር ሂሳብ 3️⃣ ሚልዮን ዶላር እና ተጨማሪ ክፍያ መሆኑን ዘ አትሌቲክ ዘግቧል።
ቼልሲ በቅርቡ ሌላኛውን አማሪካዊ ታዳጊ ቤንጂ ፍላዎርስ ከዳላስ ማስፈረማቸው አይዘነጋም።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ አሜሪካዊ ታዳጊ ከሎስ አንጀለስ ጋላክሲ ለማስፈረም ተቃርበዋል።
ሰማያዊዎቹ የ 16ዓመቱን አማካይ ቪሴንቴ ጋርሺያ ዝውውር እያጠናቀቁ መሆኑ ተገልጿል።
ተጨዋቹ በ 2028 18ዓመት ሲሞላው ወደ እንግሊዝ በመሄድ ቡድኑን እንደሚቀላቀል ተዘግቧል።
የታዳጊው የዝውውር ሂሳብ 3️⃣ ሚልዮን ዶላር እና ተጨማሪ ክፍያ መሆኑን ዘ አትሌቲክ ዘግቧል።
ቼልሲ በቅርቡ ሌላኛውን አማሪካዊ ታዳጊ ቤንጂ ፍላዎርስ ከዳላስ ማስፈረማቸው አይዘነጋም።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


