ኒውካስል አዲስ አሰልጣኝ ሾሟል !

ኒውካስል አዲስ አሰልጣኝ ሾሟል !
ከአሰልጣኝ ኤዲ ሀው ጋር የተለያየው ኒውካስል ዩናይትድ አዲስ አሰልጣኝ በሀላፊነት ሹሟል።
ኒውካስል የአል አህሊውን አሰልጣኝ ማትያስ ጃይስልን በዋና አሰልጣኝነት መሾማቸውን አስታውቀዋል።
የ 33ዓመቱ አሰልጣኝ በቀጣይ በስፔን ቡድኑን በመረከብ ስራቸውን እንደሚጀምሩ ተገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ከአሰልጣኝ ኤዲ ሀው ጋር የተለያየው ኒውካስል ዩናይትድ አዲስ አሰልጣኝ በሀላፊነት ሹሟል።
ኒውካስል የአል አህሊውን አሰልጣኝ ማትያስ ጃይስልን በዋና አሰልጣኝነት መሾማቸውን አስታውቀዋል።
የ 33ዓመቱ አሰልጣኝ በቀጣይ በስፔን ቡድኑን በመረከብ ስራቸውን እንደሚጀምሩ ተገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


