ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

አርሰናል የወዳጅነት ጨዋታውን ተሸንፏል !

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
አርሰናል የወዳጅነት ጨዋታውን ተሸንፏል !
አርሰናል የወዳጅነት ጨዋታውን ተሸንፏል !

አርሰናል ከሪያል ቤቲስ ጋር ያደረገውን የቅድመ ውድድር የወዳጅነት ጨዋታ 3ለ1 በሆነ ውጤት ተሸንፏል።

የሪያል ቤቲስን የማሸነፊያ ጎሎች ሪኬልሜ ፣ ዶሳ እና ፎርናልስ ከመረብ አሳርፈዋል።

ለመድፈኞቹ ፔሮ ሄንካፔ ብቸኛዋን ጎል ማስቆጠር ችሏል።

አርሰናል እሁድ በኤምሬትስ ስታዲየም ተጨማሪ የወዳጅነት ጨዋታውን ከቦርስያ ዶርትመንድ ጋር ያደርጋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች