“ አፍሪካን ነው የምንገጥመው “ የቀድሞ የፓራጓይ ግብ ጠባቂ

“ አፍሪካን ነው የምንገጥመው “ የቀድሞ የፓራጓይ ግብ ጠባቂ
ፓራጓይ ዛሬ እኩለ ሌሊት ከፈረንሳይ ጋር የአለም ዋንጫ ጥሎ ማለፍ ጨዋታዋን ታደርጋለች።
የቀድሞ የፓራጓይ ግብ ጠባቂ ጆዜ ሉዊዝ ቺላቨርት ከጨዋታው በፊት የሰጠው አስተያየት አነጋግሯል።
የቀድሞ ግብ ጠባቂው የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን “ የአፍሪካ ብሔራዊ ቡድን " ሲል ገልፆታል።
“ በ 1998 አለም ዋንጫ ፈረንሳይን ገጥመን ነበር ዛሬ ግን ፓራጓይ የአፍሪካ ብሔራዊ ቡድንን ነው የምትገጥመው “ ሲል ቺላቨርት ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ፓራጓይ ዛሬ እኩለ ሌሊት ከፈረንሳይ ጋር የአለም ዋንጫ ጥሎ ማለፍ ጨዋታዋን ታደርጋለች።
የቀድሞ የፓራጓይ ግብ ጠባቂ ጆዜ ሉዊዝ ቺላቨርት ከጨዋታው በፊት የሰጠው አስተያየት አነጋግሯል።
የቀድሞ ግብ ጠባቂው የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን “ የአፍሪካ ብሔራዊ ቡድን " ሲል ገልፆታል።
“ በ 1998 አለም ዋንጫ ፈረንሳይን ገጥመን ነበር ዛሬ ግን ፓራጓይ የአፍሪካ ብሔራዊ ቡድንን ነው የምትገጥመው “ ሲል ቺላቨርት ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


