ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

ኢትዮጵያ የወርቅ ሜዳልያ አሳክታለች !

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
ኢትዮጵያ የወርቅ ሜዳልያ አሳክታለች !
ኢትዮጵያ የወርቅ ሜዳልያ አሳክታለች !

በዴንማርክ ኮፐንሀገን እየተካሄደ በሚገኘው የአለም አትሌቲክስ የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር ኢትዮጵያ የወርቅ ሜዳልያ አሳክታለች።

በሴቶች 5ኪ.ሜ ውድድር አትሌት ልቅና አምባው 1ኛ በመውጣት ለሀገሯ የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳልያ አስገኝታለች።

አትሌቷ 14:41 በሆነ ሰዓት በመግባት የአመቱ ምርጥ ሰዓቷን ማስመዝገብ ችላለች።

ረፋድ ላይ በተደረገ የአንድ ማይል ውድድር አትሌት ፍሬወይኑ ሀይሉ ሁለተኛ በመውጣት የብር ሜዳልያ ማሳካት ችላለች።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች