“ ከአሜሪካ ሴኔጋል ትሻላለች “

“ ከአሜሪካ ሴኔጋል ትሻላለች “
“ ክብር ተነፍጎን ነበር “
የአሰልጣኝ ሩዲ ጋርሽያ ስብስብ አዘጋጇን አሜሪካን 4ለ1 በሆነ ውጤት ሲያሸንፍ ግብ ጠባቂው ቲቧው ኮርቱዋ “ ክብር ተነፍጎን ነበር “ ብሏል።
“ በቀላሉ አሜሪካ ታሸንፋለች “ ሲባል እንደነበረ የገለፀው ኮርቱዋ “ በጨዋታው ጥሩ ቡድን መሆናችንን አሳይተናል “ ሲል ተናግሯል።
“ አሜሪካ ባፉት ቀናት ክብር አልሰጡንም “ ሲል “ ሲፃፉ የነበሩ ነገሮችን እያየሁ ስስቅ ነበር ፣ ከ አሜሪካ ይልቅ የሴኔጋል ብሔራዊ ቡድን ጠንካራ ነው “ ብሏል።
አሰልጣኝ ሩዲ ጋርሽያ በበኩላቸው “ ቤልጅዬም ታላቅ የእግር ኳስ ሀገር መሆኗን አሳይተናል “ ሲሉ ተናግረዋል።
ሉካኩ ፣ ቫናኬን እና ዲ ኬትሌይር 2X የቤልጅዬሜን የማሸነፊያ ጎሎች አስቆጥረዋል።
ቤልጅዬም በቀጣይ ስፔንን በወሳኙ መርሐ ግብር በሎስ አንጀለስ የምትገጥም ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
“ ክብር ተነፍጎን ነበር “
የአሰልጣኝ ሩዲ ጋርሽያ ስብስብ አዘጋጇን አሜሪካን 4ለ1 በሆነ ውጤት ሲያሸንፍ ግብ ጠባቂው ቲቧው ኮርቱዋ “ ክብር ተነፍጎን ነበር “ ብሏል።
“ በቀላሉ አሜሪካ ታሸንፋለች “ ሲባል እንደነበረ የገለፀው ኮርቱዋ “ በጨዋታው ጥሩ ቡድን መሆናችንን አሳይተናል “ ሲል ተናግሯል።
“ አሜሪካ ባፉት ቀናት ክብር አልሰጡንም “ ሲል “ ሲፃፉ የነበሩ ነገሮችን እያየሁ ስስቅ ነበር ፣ ከ አሜሪካ ይልቅ የሴኔጋል ብሔራዊ ቡድን ጠንካራ ነው “ ብሏል።
አሰልጣኝ ሩዲ ጋርሽያ በበኩላቸው “ ቤልጅዬም ታላቅ የእግር ኳስ ሀገር መሆኗን አሳይተናል “ ሲሉ ተናግረዋል።
ሉካኩ ፣ ቫናኬን እና ዲ ኬትሌይር 2X የቤልጅዬሜን የማሸነፊያ ጎሎች አስቆጥረዋል።
ቤልጅዬም በቀጣይ ስፔንን በወሳኙ መርሐ ግብር በሎስ አንጀለስ የምትገጥም ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


