ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ ካይሴዶ እና ፓሌስትራ መጠነኛ ጉዳት ላይ ናቸው ”

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ ካይሴዶ እና ፓሌስትራ መጠነኛ ጉዳት ላይ ናቸው ”
“ ካይሴዶ እና ፓሌስትራ መጠነኛ ጉዳት ላይ ናቸው ”

የቼልሲው አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ ሞይሰስ ካይሴዶ እና ፓሌስትራ መጠነኛ ጉዳት እንደገጠማቸው ገልጸዋል።

“ በሳምንቱ ውስጥ መጠነኛ ጉዳት ገጥሟቸዋል ለአደጋ ማጋለጥ አልፈለግንም “ ሲሉ ዣቢ አሎንሶ ተናግረዋል።

አክለውም “ ዛሬ ለመጫወት ዝግጁ አልነበሩም ሁኔታቸውን መቆጣጠር አለብን ነገርግን ለዛሬ ምሽት አይደርሱም ነበር "ብለዋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች