ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ ወደ ሊቨርፑል የመጣሁት ሊጉን ለማሸነፍ ነው ”

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ ወደ ሊቨርፑል የመጣሁት ሊጉን ለማሸነፍ ነው ”
“ ወደ ሊቨርፑል የመጣሁት ሊጉን ለማሸነፍ ነው ”

የሊቨርፑሉ ተጨዋች ፍሎሪያን ቨርትዝ ክለቡን ወደ ቀድሞ ቦታው መመለስ እንደሚፈልግ ገልጿል።

“ ወደ ሊቨርፑል የመጣሁበት አንዱ ምክንያት ፕሪሚየር ሊጉን ለማሸነፍ ነው ” ሲል ፍሎሪያን ቨርትዝ ተናግሯል።

አክሎም " ከክለቡ ጋር ስኬታማ መሆን እፈልጋለሁ ሊቨርፑል ሁልጊዜ ወይ ዋንጫ ያሸንፋል ካልሆነ ይፎካከራል ” ብሏል።

“ ሊቨርፑልን ወደ ቦታው ለመመለስ የራሴን አስተዋጽኦ ማበርከት እፈልጋለሁ "ቨርትዝ

@Tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች