“ የሀላንድ ጎል መፅደቁ አበሳጭቶኛል ” ሀዋርድ ዌብ

“ የሀላንድ ጎል መፅደቁ አበሳጭቶኛል ” ሀዋርድ ዌብ
የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዳኞች ማህበር ሀላፊ ሀዋርድ ዌብ የሀላንድ ግብ መፅደቁ እንዳበሳጫቸው ገልጸዋል።
“ ውሳኔው አበሳጭቶኛል ” ያሉት ሀዋርድ ዌብ “ የቫር ዳኞች ሙሉ ትኩረታቸው ሀላንድ ላይ ብቻ ነበር “ ብለዋል።
ዳኞቹ ኢንዞ ፈርናንዴዝ ጨዋታው ላይ የነበረውን አቋቋም አለማየታቸውን የገለፁት ሀላፊው “ ትኩረታቸው አንድ አንግል ነበር "ብለዋል።
“ ቀሪ አባላት ለዳኛው ማስታወስ ነበረባቸው ነገርግን እንዳለመታደል አላደረጉትም “ ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።
አክለውም “ የቫር ዳኞች ሀላፊነቱን ይወስዳሉ እስከ ብሔራዊ ቡድኖች እረፍት ዳግም ለጨዋታ አይመደቡም ” ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዳኞች ማህበር ሀላፊ ሀዋርድ ዌብ የሀላንድ ግብ መፅደቁ እንዳበሳጫቸው ገልጸዋል።
“ ውሳኔው አበሳጭቶኛል ” ያሉት ሀዋርድ ዌብ “ የቫር ዳኞች ሙሉ ትኩረታቸው ሀላንድ ላይ ብቻ ነበር “ ብለዋል።
ዳኞቹ ኢንዞ ፈርናንዴዝ ጨዋታው ላይ የነበረውን አቋቋም አለማየታቸውን የገለፁት ሀላፊው “ ትኩረታቸው አንድ አንግል ነበር "ብለዋል።
“ ቀሪ አባላት ለዳኛው ማስታወስ ነበረባቸው ነገርግን እንዳለመታደል አላደረጉትም “ ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።
አክለውም “ የቫር ዳኞች ሀላፊነቱን ይወስዳሉ እስከ ብሔራዊ ቡድኖች እረፍት ዳግም ለጨዋታ አይመደቡም ” ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


