“ የተወሰኑ ጨዋታዎች መሸነፍ የዓለም መጨረሻ አይደለም “ ማይክል ካሪክ

“ የተወሰኑ ጨዋታዎች መሸነፍ የዓለም መጨረሻ አይደለም “ ማይክል ካሪክ
የማንችስተር ዩናይትዱ አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ ቡድኑ የተወሰነ ጨዋታ ቢሸነፍም ጥሩ ጎኖችም እንዳሉት ገልጸዋል።
“ የተወሰኑ ጨዋታዎች ተሸንፈናል ” ያሉት ካሪክ “ ነገርግን የአለም መጨረሻ ነው ማለት አይደለም ጥሩ ነገሮችንም አድርገናል ” ብለዋል።
“ ከማንችስተር ዩናይትድ ሌላ ቦታ መሆን አልፈልግም ባንወደውም ጥሩ ያልሆነ ጊዜ ሊከሰት ይችላል “ ማይክል ካሪክ
ማይክል ካሪክ አያይዘውም ባሌባ እና ሉክ ሾው በፉልሀም ጨዋታ ወደ ሜዳ ሊመለሱ እንደሚችሉ ጠቁመዋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የማንችስተር ዩናይትዱ አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ ቡድኑ የተወሰነ ጨዋታ ቢሸነፍም ጥሩ ጎኖችም እንዳሉት ገልጸዋል።
“ የተወሰኑ ጨዋታዎች ተሸንፈናል ” ያሉት ካሪክ “ ነገርግን የአለም መጨረሻ ነው ማለት አይደለም ጥሩ ነገሮችንም አድርገናል ” ብለዋል።
“ ከማንችስተር ዩናይትድ ሌላ ቦታ መሆን አልፈልግም ባንወደውም ጥሩ ያልሆነ ጊዜ ሊከሰት ይችላል “ ማይክል ካሪክ
ማይክል ካሪክ አያይዘውም ባሌባ እና ሉክ ሾው በፉልሀም ጨዋታ ወደ ሜዳ ሊመለሱ እንደሚችሉ ጠቁመዋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe


