የእንግሊዝ ጨዋታ ሊራዘም መሆኑ ተነገረ !

የእንግሊዝ ጨዋታ ሊራዘም መሆኑ ተነገረ !
ፊፋ የእንግሊዝ እና ሜክሲኮን የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ሰዓት ለማቀየር በውይይት ላይ መሆኑ ተገልጿል።
ጨዋታው እሁድ ሌሊት 9:00 ሰዓት ሊደረግ መርሐግብር ወጥቶለት ነበር።
ይሁን እንጂ በአስቸጋሪ የአየር ሁኔታ ትንበያ ምክንያት ወደፊት ለሰዓታት ሊራዘም መሆኑ ተሰምቷል።
በጨዋታው ወቅት ከባድ ጎርፍን ጨምሮ አስቸጋሪ የአየር ሁኔታ እንደሚኖር ተገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ፊፋ የእንግሊዝ እና ሜክሲኮን የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ሰዓት ለማቀየር በውይይት ላይ መሆኑ ተገልጿል።
ጨዋታው እሁድ ሌሊት 9:00 ሰዓት ሊደረግ መርሐግብር ወጥቶለት ነበር።
ይሁን እንጂ በአስቸጋሪ የአየር ሁኔታ ትንበያ ምክንያት ወደፊት ለሰዓታት ሊራዘም መሆኑ ተሰምቷል።
በጨዋታው ወቅት ከባድ ጎርፍን ጨምሮ አስቸጋሪ የአየር ሁኔታ እንደሚኖር ተገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


