የዩናይትድ ደጋፊዎች ተቃውሞ ሊያደርጉ ነው !

የዩናይትድ ደጋፊዎች ተቃውሞ ሊያደርጉ ነው !
የማንችስተር ዩናይትድ ደጋፊዎች በዛሬው የደርቢ ጨዋታ ዕለት ተቃውሞ ለማሰማት ቀጠሮ ይዘዋል።
ደጋፊዎቹ በኦልድትራፎርድ ስታዲየም ውጪ እና ውስጥ ተቃውሞ ለማሰማት ማቀዱን ገልጿል።
ደጋፊዎቹ በስታዲየሙ ውስጥ የሚገኘውን አርማ ለማውረድ ማቀዳቸውንም ገልጸዋል።
በምትኩ “ እኛን የያዛችሁበት መንገድ አሳፋሪ ነው ” የሚል ፅሁፍ ለማስመልከት እቅድ መያዛቸው ተነግሯል።
ደጋፊዎቹ አርማው በቀጥታ ስርጭት እንዲታይ የተጨዋቾች መውጫ ላይ ለማስቀመጥ ማቀዳቸው ተዘግቧል።
ተቃውሞው የትኬት ጭማሬ እና ሌሎች ጉዳዮችን የተመለከተ እንደሆነ ተነግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የማንችስተር ዩናይትድ ደጋፊዎች በዛሬው የደርቢ ጨዋታ ዕለት ተቃውሞ ለማሰማት ቀጠሮ ይዘዋል።
ደጋፊዎቹ በኦልድትራፎርድ ስታዲየም ውጪ እና ውስጥ ተቃውሞ ለማሰማት ማቀዱን ገልጿል።
ደጋፊዎቹ በስታዲየሙ ውስጥ የሚገኘውን አርማ ለማውረድ ማቀዳቸውንም ገልጸዋል።
በምትኩ “ እኛን የያዛችሁበት መንገድ አሳፋሪ ነው ” የሚል ፅሁፍ ለማስመልከት እቅድ መያዛቸው ተነግሯል።
ደጋፊዎቹ አርማው በቀጥታ ስርጭት እንዲታይ የተጨዋቾች መውጫ ላይ ለማስቀመጥ ማቀዳቸው ተዘግቧል።
ተቃውሞው የትኬት ጭማሬ እና ሌሎች ጉዳዮችን የተመለከተ እንደሆነ ተነግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


