ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ የያዝነው አላማ ዋንጫ ማሸነፍ ነው ” ማይክል ካሪክ

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ የያዝነው አላማ ዋንጫ ማሸነፍ ነው ” ማይክል ካሪክ
“ የያዝነው አላማ ዋንጫ ማሸነፍ ነው ” ማይክል ካሪክ

የቀያዮቹ ሰይጣኖች አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ የያዙት አላማ በዋንጫ ስኬታማ መሆን እንደሆነ ገልጸዋል።

“ አላማችን ማሸነፍ ነው ዋንጫዎችን በማሸነፍ ስኬታማ መሆን ነው ” ሲሉ ተናግረዋል።

“ ይህ በአንድ ምሽት እውን አይሆንም ” ያሉት ካሪክ “ በውጣ ውረድ የተሞላ ሂደት ነው "ብለዋል።

ስለ ሻምፒየንስ ሊግ ድልድል የተጠየቁት ካሪክ “ በቡድኑ ውስጥ ስለ ድልድል አላወራንም "ሲሉ ተደምጠዋል።

“ ለጨዋታዎቹ በጣም ጓጉተናል ነገር ነገርግን የበለጠ ለእሁዱ ጨዋታ ነው የጓጓነው ” ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።

@tikvahethsport          @YisakAH

ተዛማጅ ታሪኮች