ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ ይሄ ለግብጽ እግርኳስ ጅማሮ ይሆናል ” ሳላህ

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ ይሄ ለግብጽ እግርኳስ ጅማሮ ይሆናል ” ሳላህ
“ ይሄ ለግብጽ እግርኳስ ጅማሮ ይሆናል ” ሳላህ

“ ተሳትፎ በቂ አይደለም ”

በአለም ዋንጫው ጥሩ ውጤት ያስመዘገበው የግብፅ ብሔራዊ ቡድን ወደ ሀገር ቤት ተመልሷል።

ብሔራዊ ቡድኑ ወደ ሀገር ቤት ሲመለስ ከሀገሪቱ ህዝብ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል።

ለደጋፊዎቹ መልዕክት ያስተላለፈው የቡድኑ አምበል ሞሀመድ ሳላህ “ ከዚህ በኋላ አለም ዋንጫ ተሳትፎ ብቻ በቂ አይሆንም ” ብሏል።

“ ቅር እንዳላችሁ አውቃለሁ ” ያለው ሳላህ “ ነገርግን ይሄ ለግብፅ እግርኳስ አዲስ ጅማሮ እንዲሆን ለማድረግ የቻልኩትን አደርጋለሁ ” ሲል ቃል ገብቷል።

ከዚህ በኋላ “ አለም ዋንጫ ማለፍ እንዲሁም መሳተፍ በቂ አይደለም ይሄ ቡድን የእናንተን እምነት ማግኘት ይገባዋል ” ብሏል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች