“ ድላችን ተገቢ ነው “

“ ድላችን ተገቢ ነው “
የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ሞሀመድ ኦሀቢ ቡድኑ ያስመዘበገው ድል ሙሉ ለሙሉ የሚገባውን እንደሆነ ገልፀዋል።
“ ድሉ ተገቢ ነው “ ሲሉ ሲናገሩም “ ጨዋታውን ሙሉ ለሙሉ ተቆጣጥረን እንደነበረ አምናለሁ “ ሲሉ ከጨዋታው በኃላ ተናግረዋል።
ብልጫ መውሰዳቸው የገለፁት አሰልጣኙ “ ጨዋታውን ተቆጣጥረን 70% የኳስ ብልጫ ነበረን ፣ በ 30% የኳስ ቁጥጥር በጨዋታ በልጠውናል ብዬ አላስብም “ ሲሉ ገልፀዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ሞሀመድ ኦሀቢ ቡድኑ ያስመዘበገው ድል ሙሉ ለሙሉ የሚገባውን እንደሆነ ገልፀዋል።
“ ድሉ ተገቢ ነው “ ሲሉ ሲናገሩም “ ጨዋታውን ሙሉ ለሙሉ ተቆጣጥረን እንደነበረ አምናለሁ “ ሲሉ ከጨዋታው በኃላ ተናግረዋል።
ብልጫ መውሰዳቸው የገለፁት አሰልጣኙ “ ጨዋታውን ተቆጣጥረን 70% የኳስ ብልጫ ነበረን ፣ በ 30% የኳስ ቁጥጥር በጨዋታ በልጠውናል ብዬ አላስብም “ ሲሉ ገልፀዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


