“ ድልድሉን አላይም ብስክሌት አሽከረክራለሁ ” ሉዊስ ኤንሪኬ

“ ድልድሉን አላይም ብስክሌት አሽከረክራለሁ ” ሉዊስ ኤንሪኬ
የፒኤስጂው አሰልጣኝ ሉዊስ ኤንሪኬ የምሽቱን የሻምፒዮንስ ሊግ ምድብ ድልድል እንደማይከታተሉ ገልጸዋል።
" በቦታው ሉዊስ ካምፖስ ይገኛል ስለዚህ በአስተማማኝ እጅል ላይ ነን “ ሲሉ ሉዊስ ኤንሪኬ ተናግረዋል።
አክለውም " እኔ ብስክሌት እያሽከረከርኩ ዘና እላለሁ ወደ ቤት ስገባ አየዋለሁ ፤ ካለፈው አመት የከፋ ሊሆን አይችልም “ ብለዋል።
የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ድልድል ዛሬ ምሽት 1:00 ሰዓት በፈረንሳይ ሞናኮ ይካሄዳል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የፒኤስጂው አሰልጣኝ ሉዊስ ኤንሪኬ የምሽቱን የሻምፒዮንስ ሊግ ምድብ ድልድል እንደማይከታተሉ ገልጸዋል።
" በቦታው ሉዊስ ካምፖስ ይገኛል ስለዚህ በአስተማማኝ እጅል ላይ ነን “ ሲሉ ሉዊስ ኤንሪኬ ተናግረዋል።
አክለውም " እኔ ብስክሌት እያሽከረከርኩ ዘና እላለሁ ወደ ቤት ስገባ አየዋለሁ ፤ ካለፈው አመት የከፋ ሊሆን አይችልም “ ብለዋል።
የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ድልድል ዛሬ ምሽት 1:00 ሰዓት በፈረንሳይ ሞናኮ ይካሄዳል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


