“ ጄሱስ በቡድኑ ልምምድ ያልሰራው ተጨዋች ስለበዛ ነው “ አርቴታ

“ ጄሱስ በቡድኑ ልምምድ ያልሰራው ተጨዋች ስለበዛ ነው “ አርቴታ
ብራዚላዊው የአርሰናል አጥቂ ጋብሬል ጄሱስ ከዋናው ቡድን ጋር ልምምድ እየሰራ እንደማይገኝ ተነግሯል።
አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ በሰጡት አስተያየት “ በቡድኑ ውስጥ ካሉን ተጨዋቾች ብዛት ጋር የተገናኘ ነው “ ብለዋል።
ጋብሬል ጄሱስ በቀጣይ ቀናት የዝውውር መስኮቱ ሳይዘጋ አርሰናልን ይለቃል ተብሎ ይጠበቃል።
ጋብሬል ማርቲኔ ከልምምድ ለምን በቶሎ እንደሄደ የተጠየቁት አርቴታ " የእሱም ተመሳሳይ የግል ጉዳይ ነው " ብለዋል።
ጋብሬል ማርቲኔሊ በበኩሉ ወደ ሳውዲ አረቢያው ክለብ አል ሂላል ለማምራት መቃረቡ ተዘግቧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ብራዚላዊው የአርሰናል አጥቂ ጋብሬል ጄሱስ ከዋናው ቡድን ጋር ልምምድ እየሰራ እንደማይገኝ ተነግሯል።
አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ በሰጡት አስተያየት “ በቡድኑ ውስጥ ካሉን ተጨዋቾች ብዛት ጋር የተገናኘ ነው “ ብለዋል።
ጋብሬል ጄሱስ በቀጣይ ቀናት የዝውውር መስኮቱ ሳይዘጋ አርሰናልን ይለቃል ተብሎ ይጠበቃል።
ጋብሬል ማርቲኔ ከልምምድ ለምን በቶሎ እንደሄደ የተጠየቁት አርቴታ " የእሱም ተመሳሳይ የግል ጉዳይ ነው " ብለዋል።
ጋብሬል ማርቲኔሊ በበኩሉ ወደ ሳውዲ አረቢያው ክለብ አል ሂላል ለማምራት መቃረቡ ተዘግቧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


