ፈረንሳይ ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቀለች !

ፈረንሳይ ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቀለች !
በ አለም ዋንጫ ሩብ ፍፃሜ ፈረንሳይ ሞሮኮን 2ለ0 በማሸነፍ ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቅላለች።
ፈረንሳይ የማሸነፊያ ግቦችን ከኪሊያን ምባፔ እና ኡስማን ዴምቤሌ አግኝታለች።
ፈረንሳይ በተከታታይ በሶስት የ አለም ዋንጫ ውድድሮች የግማሽ ፍፃሜ ተፋላሚ መሆን ችላለች።
የሞሮኮን ከውድድሩ መሰናበት ተከትሎ የአፍሪካ ሀገራት የ ዘንድሮ የ አለም ዋንጫ ጉዞ አብቅቷል።
የምባፔን ፍፁም ቅጣት ምት ያዳነው ያሲን ቦኑ በአለም ዋንጫ ታሪክ ብዙ ፍፁም ቅጣት ምት ( 4️⃣ ) የማዳኑን ሪከርድ ተጋርቷል።
ኪሊያን ምባፔ በውድድሩ 8️⃣ኛ ጎሉን በማስቆጠር ከሜሲ ጋር የኮከብ ግብ አግቢነቱን ደረጃ መምራት ጀምሯል።
ፈረንሳይ በግማሽ ፍፃሜው የስፔን እና ቤልጂየምን አሸናፊ በቴክሳስ ዳላስ ስታዲየም ትገጥማለች።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በ አለም ዋንጫ ሩብ ፍፃሜ ፈረንሳይ ሞሮኮን 2ለ0 በማሸነፍ ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቅላለች።
ፈረንሳይ የማሸነፊያ ግቦችን ከኪሊያን ምባፔ እና ኡስማን ዴምቤሌ አግኝታለች።
ፈረንሳይ በተከታታይ በሶስት የ አለም ዋንጫ ውድድሮች የግማሽ ፍፃሜ ተፋላሚ መሆን ችላለች።
የሞሮኮን ከውድድሩ መሰናበት ተከትሎ የአፍሪካ ሀገራት የ ዘንድሮ የ አለም ዋንጫ ጉዞ አብቅቷል።
የምባፔን ፍፁም ቅጣት ምት ያዳነው ያሲን ቦኑ በአለም ዋንጫ ታሪክ ብዙ ፍፁም ቅጣት ምት ( 4️⃣ ) የማዳኑን ሪከርድ ተጋርቷል።
ኪሊያን ምባፔ በውድድሩ 8️⃣ኛ ጎሉን በማስቆጠር ከሜሲ ጋር የኮከብ ግብ አግቢነቱን ደረጃ መምራት ጀምሯል።
ፈረንሳይ በግማሽ ፍፃሜው የስፔን እና ቤልጂየምን አሸናፊ በቴክሳስ ዳላስ ስታዲየም ትገጥማለች።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


