5 ‘ ብሬንትፎርድ 0-0 ቼልሲ

5 ‘ ብሬንትፎርድ 0-0 ቼልሲ
- ቼልሲ ለመጨረሻ ጊዜ ግብ ሳይቆጠርበት በሊጉ የወጣው ከወራቶች በፊት በወርሀ ጥር ነበር።
- በወቅቱ አዲሱ የቼልሲ አለቃ ሊያም ሮሴንየር የክለቡ ሀላፊ የነበሩ ሲሆን የዛሬ ተጋጣሚያቸው ብሬንትፎርድ ነበር።
- ብሬንትፎርድ ከቆመ ኳስ እና ከ እጅ ውርወራ በተጋጣሚ ላይ የግብ እድሎችን በመፍጠር ጎል የማስቆጠር ጠንካራ ጎን አላቸው።
- ኬቨን ሻዴ እና ሚሼል ካዮዴ በዚህ ብቃታቸው ይታወቃሉ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
- ቼልሲ ለመጨረሻ ጊዜ ግብ ሳይቆጠርበት በሊጉ የወጣው ከወራቶች በፊት በወርሀ ጥር ነበር።
- በወቅቱ አዲሱ የቼልሲ አለቃ ሊያም ሮሴንየር የክለቡ ሀላፊ የነበሩ ሲሆን የዛሬ ተጋጣሚያቸው ብሬንትፎርድ ነበር።
- ብሬንትፎርድ ከቆመ ኳስ እና ከ እጅ ውርወራ በተጋጣሚ ላይ የግብ እድሎችን በመፍጠር ጎል የማስቆጠር ጠንካራ ጎን አላቸው።
- ኬቨን ሻዴ እና ሚሼል ካዮዴ በዚህ ብቃታቸው ይታወቃሉ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


