#Ethiopia🇪🇹

#Ethiopia🇪🇹
የፊፋው ፕሬዝዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ለሶስተኛ ጊዜ ለተመረጡት የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፣ የካፍ ስራ አስፈፃሚ እና የፊፋ ኮሚቴ አባል ለሆኑት አቶ ኢሳያስ ጅራ መልዕክታቸውን አጋርተዋል።
በእንኳን ደስ አለህ መልዕክታቸውም “ በቀጣይ የስራ ዘመን መልካሙን ሁሉ እመኝልሀለሁ “ ሲሉ ምኞቻቸውን ገልፀዋል።
ጂያኒ ኢንፋንቲኖ በቀጣይ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ላይ ከ አቶ ኢሳያስ ጅራ ጋር በመሆን በጋራ እንደሚሰሩ ለፌዴሬሽኑ በላኩት ደብዳቤ አሳውቀዋል።
➡️ ሙሉ መልዕክቱ ከላይ በምስሉ ላይ ተያይዟል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የፊፋው ፕሬዝዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ለሶስተኛ ጊዜ ለተመረጡት የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፣ የካፍ ስራ አስፈፃሚ እና የፊፋ ኮሚቴ አባል ለሆኑት አቶ ኢሳያስ ጅራ መልዕክታቸውን አጋርተዋል።
በእንኳን ደስ አለህ መልዕክታቸውም “ በቀጣይ የስራ ዘመን መልካሙን ሁሉ እመኝልሀለሁ “ ሲሉ ምኞቻቸውን ገልፀዋል።
ጂያኒ ኢንፋንቲኖ በቀጣይ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ላይ ከ አቶ ኢሳያስ ጅራ ጋር በመሆን በጋራ እንደሚሰሩ ለፌዴሬሽኑ በላኩት ደብዳቤ አሳውቀዋል።
➡️ ሙሉ መልዕክቱ ከላይ በምስሉ ላይ ተያይዟል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


