#PremierLeague

#PremierLeague
በአሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ የሚመራው ቼልሲ በሊጉ በርካታ ጎሎችን ካሳዩን ክለቦች መካከል በቀዳሚነት ይገኛል።
በሊጉ አራት የቼልሲ ጨዋታዎች 1️⃣9️⃣ ጎሎችን መመልከት ችለናል።
ከደቂቃዎች በኃላ በሚጀምረው መርሐ ግብር ሰማያዊዎቹ ያለ አጥቂያቸው ጇ ፔድሮ ወደ ሜዳ የሚገቡ ይሆናል።
አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ ከ ሁል ሲቲ ጋር 2-2 ከወጣው ስብስባቸው የአምስት ተጫዋቾችን ቅያሪ አድርገው ገብተዋል።
ከእነዚህም መካከል :-
- ጆርዳን ሄንደርሰን የቀድሞ ክለቡን ለመግጠም በቋሚነት ጨዋታውን ይጀምራል።
- ዳኒ ዌልቤክ ለጨዋታው ብቁ ያልሆነውን ጇ ፔድሮ ተክቶ የምንመለከተው ይሆናል።
አሰልጣኝ ኪት አንድሪውስ በበኩላቸው ካለፈው የሊጉ ጨዋታቸው የሁለት ተጫዋቾችን ቅያሪ አድርገዋል።
ሚሼል ካዮዴ እና ሚኬል ዳምስጋርድ በብሬንትፎርድ በኩል የምንመለከተው ለውጥ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በአሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ የሚመራው ቼልሲ በሊጉ በርካታ ጎሎችን ካሳዩን ክለቦች መካከል በቀዳሚነት ይገኛል።
በሊጉ አራት የቼልሲ ጨዋታዎች 1️⃣9️⃣ ጎሎችን መመልከት ችለናል።
ከደቂቃዎች በኃላ በሚጀምረው መርሐ ግብር ሰማያዊዎቹ ያለ አጥቂያቸው ጇ ፔድሮ ወደ ሜዳ የሚገቡ ይሆናል።
አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ ከ ሁል ሲቲ ጋር 2-2 ከወጣው ስብስባቸው የአምስት ተጫዋቾችን ቅያሪ አድርገው ገብተዋል።
ከእነዚህም መካከል :-
- ጆርዳን ሄንደርሰን የቀድሞ ክለቡን ለመግጠም በቋሚነት ጨዋታውን ይጀምራል።
- ዳኒ ዌልቤክ ለጨዋታው ብቁ ያልሆነውን ጇ ፔድሮ ተክቶ የምንመለከተው ይሆናል።
አሰልጣኝ ኪት አንድሪውስ በበኩላቸው ካለፈው የሊጉ ጨዋታቸው የሁለት ተጫዋቾችን ቅያሪ አድርገዋል።
ሚሼል ካዮዴ እና ሚኬል ዳምስጋርድ በብሬንትፎርድ በኩል የምንመለከተው ለውጥ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


