“ ሀል ሲቲ አደገኛ መሆን እንደሚችል አሳይቷል ” ሪስ ጄምስ

“ ሀል ሲቲ አደገኛ መሆን እንደሚችል አሳይቷል ” ሪስ ጄምስ
የሰማያዊዎቹ አምበል ሪስ ጄምስ የዛሬ የፕሪሚየር ሊግ ተጋጣሚያቸው ሀል ሲቲ ጠንካራ መሆኑን ገልጿል።
“ ሀል ሲቲ አደገኛ መሆን እንደሚችል አሳይቷል ” ያለው ሪስ ጄምስ “ ሶስት ነጥቡን ከፈለግን በምርጥ አቋማችን ላይ መሆን እንዳለብን እናውቃለን " ብሏል።
አክሎም “ ቡድኑ አሁንም ሊያሻሽላቸው እና ሊሰራባቸው የሚገቡ ነገሮች አሉት ” ሲል ተናግሯል።
“ ገና ጅማሮ ነው ሳምንታት እና ቀናት ሲያልፉ የተሻለ እንደምንሆን ታያላችሁ ብዬ አስባለሁ ” ሲል ጨምሮ ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሰማያዊዎቹ አምበል ሪስ ጄምስ የዛሬ የፕሪሚየር ሊግ ተጋጣሚያቸው ሀል ሲቲ ጠንካራ መሆኑን ገልጿል።
“ ሀል ሲቲ አደገኛ መሆን እንደሚችል አሳይቷል ” ያለው ሪስ ጄምስ “ ሶስት ነጥቡን ከፈለግን በምርጥ አቋማችን ላይ መሆን እንዳለብን እናውቃለን " ብሏል።
አክሎም “ ቡድኑ አሁንም ሊያሻሽላቸው እና ሊሰራባቸው የሚገቡ ነገሮች አሉት ” ሲል ተናግሯል።
“ ገና ጅማሮ ነው ሳምንታት እና ቀናት ሲያልፉ የተሻለ እንደምንሆን ታያላችሁ ብዬ አስባለሁ ” ሲል ጨምሮ ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


