" ለሲቲ ያለ ሮድሪ ሊጉን ማሸነፍ ከባድ ነው “

" ለሲቲ ያለ ሮድሪ ሊጉን ማሸነፍ ከባድ ነው “
የቀድሞ የሊቨርፑል ተከላካይ ጄሚ ካራገር ማንችስተር ሲቲ ያለ ሮድሪ ስኬታማ መሆን እንደሚከብደው ተናግሯል።
ስፔናዊው አማካይ ሮድሪ ማንችስተር ሲቲን ለቆ ባርሴሎናን ለመቀላቀል እየተነጋገረ ይገኛል።
ጄሚ ካራገር በሰጠው አስተያየት “ ለማንችስተር ሲቲ ያለ ሮድሪ ፕሪሚየር ሊጉን ማሸነፍ በጣም አስቸጋሪ ነው "ብሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የቀድሞ የሊቨርፑል ተከላካይ ጄሚ ካራገር ማንችስተር ሲቲ ያለ ሮድሪ ስኬታማ መሆን እንደሚከብደው ተናግሯል።
ስፔናዊው አማካይ ሮድሪ ማንችስተር ሲቲን ለቆ ባርሴሎናን ለመቀላቀል እየተነጋገረ ይገኛል።
ጄሚ ካራገር በሰጠው አስተያየት “ ለማንችስተር ሲቲ ያለ ሮድሪ ፕሪሚየር ሊጉን ማሸነፍ በጣም አስቸጋሪ ነው "ብሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


