“ ልዩ ምሽት ነው መደስት ይገባናል “

“ ልዩ ምሽት ነው መደስት ይገባናል “
በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ ሶስተኛ ላይ የተቀመጡት ብሬንትፎርዶች አሰልጣኝ ኪት አንድሪውስ ባስመዘገቡት ውጤት መደሰታቸውን ገልፀዋል።
“ በእንደዚህ አይነት ምሽቶች መደሰት ይገባናል ፣ መደበቅ አያስፈልግም “ ያሉት ኪት አንድሪውስ “ ቡድኔ የተረጋጋ ነው አምናቸዋለሁ “ ብለዋል።
“ ልዩ ምሽት “ በማለት የገለፁት ኪት አንድሪውስ “ በሜዳችን ቼልሲን ስናሸንፍ ከ 1938 በኃላ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው “ በማለት ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ ሶስተኛ ላይ የተቀመጡት ብሬንትፎርዶች አሰልጣኝ ኪት አንድሪውስ ባስመዘገቡት ውጤት መደሰታቸውን ገልፀዋል።
“ በእንደዚህ አይነት ምሽቶች መደሰት ይገባናል ፣ መደበቅ አያስፈልግም “ ያሉት ኪት አንድሪውስ “ ቡድኔ የተረጋጋ ነው አምናቸዋለሁ “ ብለዋል።
“ ልዩ ምሽት “ በማለት የገለፁት ኪት አንድሪውስ “ በሜዳችን ቼልሲን ስናሸንፍ ከ 1938 በኃላ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው “ በማለት ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


