ማንችስተር ሲቲ ወደ ቀጣዩ ዙር አልፏል !

ማንችስተር ሲቲ ወደ ቀጣዩ ዙር አልፏል !
ማንችስተር ሲቲ ከኖርዊች ሲቲ ጋር ያደረገውን የካራባኦ ካፕ ሶስተኛ ዙር ጨዋታ 5ለ0 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፏል።
ለማንችስተር ሲቲ የድል ግቦችን ፍሎይድ ሳምባ 2x ፣ ረያን ሼርኪ ፣ አለን እና ማክአይዶ አስቆጥረዋል።
ድሉን ተከትሎ ማንችስተር ሲቲ ወደ አራተኛው ዙር ማለፉን አረጋግጧል።
ማንችስተር ሲቲ በቀጣይ ዙር ከብራይተን ጋር የሚገናኝ ይሆናል።
በአሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ የሚመራው ማንችስተር ሲቲ በሁሉም ውድድሮች ስድስተኛ ተከታታይ ድሉን አሳክቷል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ማንችስተር ሲቲ ከኖርዊች ሲቲ ጋር ያደረገውን የካራባኦ ካፕ ሶስተኛ ዙር ጨዋታ 5ለ0 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፏል።
ለማንችስተር ሲቲ የድል ግቦችን ፍሎይድ ሳምባ 2x ፣ ረያን ሼርኪ ፣ አለን እና ማክአይዶ አስቆጥረዋል።
ድሉን ተከትሎ ማንችስተር ሲቲ ወደ አራተኛው ዙር ማለፉን አረጋግጧል።
ማንችስተር ሲቲ በቀጣይ ዙር ከብራይተን ጋር የሚገናኝ ይሆናል።
በአሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ የሚመራው ማንችስተር ሲቲ በሁሉም ውድድሮች ስድስተኛ ተከታታይ ድሉን አሳክቷል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe


