“ ስለ 115 ክስ ሰምተናል ” ሳባህ

“ ስለ 115 ክስ ሰምተናል ” ሳባህ
የአዘርባጃኑ ክለብ ሳባህ ትላንት ኦልድትራፎርድ ላይ ከማንችስተር ዩናይትድ ጋር መጫወቱ ይታወሳል።
ክለቡ የማንችስተር ከተማ እና ነዋሪው ላደረገለት ደማቅ አቀባበል በማህበራዊ ትስስር ገፁ አመስግኗል።
ክለቡ አያይዞም “ በሌላ ጊዜ እንገናኝ “ ሲል የመሰናበቻ መልዕክት ፅፏል።
አንድ የማንችስተር ሲቲ ደጋፊ “ ሌላ ጊዜ የሚባል የለም እዛው በሊጋችሁ ቆዩ “ ሲል ምላሽ ሰጥቶ ነበር።
ሳባህም ለደጋፊው “ ክለቡ አራተኛ ዲቪዚዮን መሆን ካለበት ሲቲ ደጋፊ የመጣ አስተያየት ነው ስለ 115 ትንሽ ሰምተናል “ ሲል ምላሽ ሰጥቷል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የአዘርባጃኑ ክለብ ሳባህ ትላንት ኦልድትራፎርድ ላይ ከማንችስተር ዩናይትድ ጋር መጫወቱ ይታወሳል።
ክለቡ የማንችስተር ከተማ እና ነዋሪው ላደረገለት ደማቅ አቀባበል በማህበራዊ ትስስር ገፁ አመስግኗል።
ክለቡ አያይዞም “ በሌላ ጊዜ እንገናኝ “ ሲል የመሰናበቻ መልዕክት ፅፏል።
አንድ የማንችስተር ሲቲ ደጋፊ “ ሌላ ጊዜ የሚባል የለም እዛው በሊጋችሁ ቆዩ “ ሲል ምላሽ ሰጥቶ ነበር።
ሳባህም ለደጋፊው “ ክለቡ አራተኛ ዲቪዚዮን መሆን ካለበት ሲቲ ደጋፊ የመጣ አስተያየት ነው ስለ 115 ትንሽ ሰምተናል “ ሲል ምላሽ ሰጥቷል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


