“ ቼልሲ ሳንቼዝን ይዞ ሊጉን አያሸንፍም ” ካራጋር

“ ቼልሲ ሳንቼዝን ይዞ ሊጉን አያሸንፍም ” ካራጋር
የቀድሞ የሊቨርፑል ተጨዋች ጄሚ ካራጋር ቼልሲ የግብ ጠባቂ ክፍተት እንዳለበት ገልጿል።
“ ቼልሲ ከሮበርት ሳንቼዝ ጋር ፕሪሚየር ሊጉን አያሸንፍም የማይሆን ነገር ነው ” ሲል ካራጋር ተናግሯል።
የቼልሲ የኋላ መስመር አስተማማኝ አለመሆኑን ያነሳው ጄሚ ካራጋር " ሁለት ጎል ገብቶባቸዋል የግብ ጠባቂ ችግሩን መፍታት አለበት ” ብሏል።
በሌላ በኩል " የፓልመር ፣ ሮጀርስ እና ጇ ፔድሮ ጥምረት የፕሪሚየር ሊግ ምርጡ ጥምረት ነው ” ሲል ገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የቀድሞ የሊቨርፑል ተጨዋች ጄሚ ካራጋር ቼልሲ የግብ ጠባቂ ክፍተት እንዳለበት ገልጿል።
“ ቼልሲ ከሮበርት ሳንቼዝ ጋር ፕሪሚየር ሊጉን አያሸንፍም የማይሆን ነገር ነው ” ሲል ካራጋር ተናግሯል።
የቼልሲ የኋላ መስመር አስተማማኝ አለመሆኑን ያነሳው ጄሚ ካራጋር " ሁለት ጎል ገብቶባቸዋል የግብ ጠባቂ ችግሩን መፍታት አለበት ” ብሏል።
በሌላ በኩል " የፓልመር ፣ ሮጀርስ እና ጇ ፔድሮ ጥምረት የፕሪሚየር ሊግ ምርጡ ጥምረት ነው ” ሲል ገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


