ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

ቼልሲ ተከታታይ ድሉን አስመዝግቧል !

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
ቼልሲ ተከታታይ ድሉን አስመዝግቧል !
ቼልሲ ተከታታይ ድሉን አስመዝግቧል !

በፕሪሚየር ሊግ ሁለተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ቼልሲ ብራይተንን 4ለ3 በሆነ ውጤት መርታት ችሏል።

የሰማያዊዎቹን የድል ጎሎች ፔድሮ ኔቶ ፣ ጇ ፔድሮ ፣ ኮል ፓልመር እና ሮሚዮ ላቪያ አስቆጥረዋል።

የብራይተንን ሁለት ግቦች ያልኮዬ ፣ ግሮብ እና ጇ ፔድሮ በራሱ መረብ ላይ አሳርፈዋል።

ቼልሲ ሁለተኛ ተከታታይ የፕሪሚየር ሊግ ድሉን አስመዝግቧል።

ጇ ፔድሮ በአንድ የሊጉ ጨዋታ ለቡድኑ እና ተጋጣሚ ጎል ያስቆጠረ በታሪክ አራተኛው የቼልሲ ተጨዋች ሆኗል።

በተመሳሳይ ሰዓት በተደረጉ ጨዋታዎች :-

- ሰንደርላንድ ፉልሀምን 1ለ0 ሲያሸንፍ
- ሊድስ ዩናይትድ እና ብሬንትፎርድ 1ለ1 ተለያይተዋል።

የሊግ ደረጃቸው ?

2️⃣ ቼልሲ :- 6 ነጥብ
9️⃣ ብራይተን :- 3 ነጥብ

ቀጣይ መርሐ ግብር ?

ቅዳሜ - ብራይተን ከ ሊድስ

እሁድ - አርሰናል ከ ቼልሲ.

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች