ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

አርሰናል የመጀመሪያ ሽንፈቱን አስተናገደ !

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
አርሰናል የመጀመሪያ ሽንፈቱን አስተናገደ !
አርሰናል የመጀመሪያ ሽንፈቱን አስተናገደ !

የወቅቱ የፕሪሚየር ሊጉ አሸናፊ አርሰናል ከብራይተን ያደረገውን የሊግ ጨዋታ 3ለ0 ተሸንፏል።

ፓስካል ግሮስ ፣ ኮስቱላስ እና ቼማ አንድሬስ የብራይተንን የድል ጎል አስቆጥረዋል።

መድፈኞቹ በውድድር ዘመኑ የመጀመሪያ የፕሪሚየር ሊግ ሽንፈታቸውን አስተናግደዋል።

ብራይተን በሊጉ ከየትኛውም ክለብ በላይ በተጋጣሚዎቹ ላይ 16 ጎሎች አስቆጥሯል።

የሊግ ደረጃቸው ?

2️⃣ አርሰናል :- 12 ነጥብ
3️⃣ ብራይተን :- 10 ነጥብ

ከብሔራዊ ቡድኖች ጨዋታ እረፍት መልስ :-

- አርሰናል ከ ሊድስ ዩናይትድ እንዲሁም
- ብራይተን ከ ሰንደርላንድ ጋር ይጫወታል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች