አርሰናል የመጀመሪያ ሽንፈቱን አስተናገደ !

አርሰናል የመጀመሪያ ሽንፈቱን አስተናገደ !
የወቅቱ የፕሪሚየር ሊጉ አሸናፊ አርሰናል ከብራይተን ያደረገውን የሊግ ጨዋታ 3ለ0 ተሸንፏል።
ፓስካል ግሮስ ፣ ኮስቱላስ እና ቼማ አንድሬስ የብራይተንን የድል ጎል አስቆጥረዋል።
መድፈኞቹ በውድድር ዘመኑ የመጀመሪያ የፕሪሚየር ሊግ ሽንፈታቸውን አስተናግደዋል።
ብራይተን በሊጉ ከየትኛውም ክለብ በላይ በተጋጣሚዎቹ ላይ 16 ጎሎች አስቆጥሯል።
የሊግ ደረጃቸው ?
2️⃣ አርሰናል :- 12 ነጥብ
3️⃣ ብራይተን :- 10 ነጥብ
ከብሔራዊ ቡድኖች ጨዋታ እረፍት መልስ :-
- አርሰናል ከ ሊድስ ዩናይትድ እንዲሁም
- ብራይተን ከ ሰንደርላንድ ጋር ይጫወታል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የወቅቱ የፕሪሚየር ሊጉ አሸናፊ አርሰናል ከብራይተን ያደረገውን የሊግ ጨዋታ 3ለ0 ተሸንፏል።
ፓስካል ግሮስ ፣ ኮስቱላስ እና ቼማ አንድሬስ የብራይተንን የድል ጎል አስቆጥረዋል።
መድፈኞቹ በውድድር ዘመኑ የመጀመሪያ የፕሪሚየር ሊግ ሽንፈታቸውን አስተናግደዋል።
ብራይተን በሊጉ ከየትኛውም ክለብ በላይ በተጋጣሚዎቹ ላይ 16 ጎሎች አስቆጥሯል።
የሊግ ደረጃቸው ?
2️⃣ አርሰናል :- 12 ነጥብ
3️⃣ ብራይተን :- 10 ነጥብ
ከብሔራዊ ቡድኖች ጨዋታ እረፍት መልስ :-
- አርሰናል ከ ሊድስ ዩናይትድ እንዲሁም
- ብራይተን ከ ሰንደርላንድ ጋር ይጫወታል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


