ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ ሀንሲ ፍሊክ አስተሳሰቤን ቀይሮታል ” ራፊና

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ ሀንሲ ፍሊክ አስተሳሰቤን ቀይሮታል ” ራፊና
“ ሀንሲ ፍሊክ አስተሳሰቤን ቀይሮታል ” ራፊና

የባርሴሎናው የፊት መስመር ተጨዋች ራፊና አሰልጣኝ ሀንሲ ፍሊክ እንደቀየሩት ተናግሯል።

ራፊና ሲናገርም “ እሱ ከመምጣቱ በፊት ከኮፓ አሜሪካ በኋላ ባርሴሎናን ለመልቀቅ አስቤ ነበር "ሲል ገልጿል።

“ ለመለቀቅ ወስኜ ጨርሼ ነበር “ ያለው ራፊና ነገርግን እሱ ለመቆየት አስፈላጊ ነበር ፣ አስተሳሰቤን ቀይሮታል ” ብሏል።

ስለ አልቫሬዝ ያነሳው ራፊና “ አትሌቲኮ ማድሪድ ምን እንዳደረገ ሊገባኝ አልቻለም እሱ ለቅቄ ባርሴሎና መሄድ እፈልጋለሁ ብሏል"ሲል ገልጿል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች