“ ህመም ስላለብኝ ያማልን ለመደገፍ ወደ አሜሪካ አላቀናም ”

“ ህመም ስላለብኝ ያማልን ለመደገፍ ወደ አሜሪካ አላቀናም ”
የላሚን ያማል ወላጅ አባት ሙኒር ናዝራዊ በድንገት የሚጥል ህመም እንደገጠመው ተናግሯል።
“ የሚጥል በሽታ ስላለብኝ ረጅም በረራ ማድረግ አልችልም በየቀኑ መድኃኒት እወስዳለሁ “ ሲል ገልጿል።
አክሎም “ ደስታ እና ጭንቀት ተዳምሮ ህመሙ ሊገጥመኝ ይችላል ከመጓዜ በፊት በአካባቢዬ ያሉ ሰዎችን ማሰብ አለብኝ ” ብሏል።
“ ችግር መፍጠር ስለማልፈልግ እዚሁ ሆኜ መመልከት ይሻለኛል “ ሲል ጨምሮ ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የላሚን ያማል ወላጅ አባት ሙኒር ናዝራዊ በድንገት የሚጥል ህመም እንደገጠመው ተናግሯል።
“ የሚጥል በሽታ ስላለብኝ ረጅም በረራ ማድረግ አልችልም በየቀኑ መድኃኒት እወስዳለሁ “ ሲል ገልጿል።
አክሎም “ ደስታ እና ጭንቀት ተዳምሮ ህመሙ ሊገጥመኝ ይችላል ከመጓዜ በፊት በአካባቢዬ ያሉ ሰዎችን ማሰብ አለብኝ ” ብሏል።
“ ችግር መፍጠር ስለማልፈልግ እዚሁ ሆኜ መመልከት ይሻለኛል “ ሲል ጨምሮ ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


