“ ለፈረንሳይ ብዬ የብዙ ክለቦችን ጥያቄ ውድቅ አድርጌያለሁ ”

“ ለፈረንሳይ ብዬ የብዙ ክለቦችን ጥያቄ ውድቅ አድርጌያለሁ ”
አሰልጣኝ ዚነዲን ዚዳን አዲሱ የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ በመሆን ተሹመዋል።
ዚነዲን ዚዳን በሰጡት አስተያየት “ ባለፉት አምስት አመታት ፈረንሳይን ለማሰልጠን የበርካታ ክለቦችን ጥያቄ ውድቅ አድርጌያለሁ “ብለዋል።
አክለውም “ ብሔራዊ ቡድን ከክለብ የተለየ ነው ነገርግን ስራው አያስፈራኝም “ ሲሉ ተናግረዋል።
“ ፍላጎቴ ይሄ ነው በግል ህይወቴ እና ስራዬ መካከል ተመጣጣኝ ይሆናል ይሄ ለእኔ ይስማማል “ ዚነዲን ዚዳን
የዚነዲን ዚዳንን ሹመት በርካታ ደጋፊዎች በቦታው በመገኘት ተከታትለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
አሰልጣኝ ዚነዲን ዚዳን አዲሱ የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ በመሆን ተሹመዋል።
ዚነዲን ዚዳን በሰጡት አስተያየት “ ባለፉት አምስት አመታት ፈረንሳይን ለማሰልጠን የበርካታ ክለቦችን ጥያቄ ውድቅ አድርጌያለሁ “ብለዋል።
አክለውም “ ብሔራዊ ቡድን ከክለብ የተለየ ነው ነገርግን ስራው አያስፈራኝም “ ሲሉ ተናግረዋል።
“ ፍላጎቴ ይሄ ነው በግል ህይወቴ እና ስራዬ መካከል ተመጣጣኝ ይሆናል ይሄ ለእኔ ይስማማል “ ዚነዲን ዚዳን
የዚነዲን ዚዳንን ሹመት በርካታ ደጋፊዎች በቦታው በመገኘት ተከታትለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


