“ በጥሩ ሁኔታ እየተፎካከርን ነው ” ዣቢ አሎንሶ

“ በጥሩ ሁኔታ እየተፎካከርን ነው ” ዣቢ አሎንሶ
የሰማያዊዎቹ ዋና አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ ቡድኑ በጥሩ ሁኔታ እየተፎካከረ መሆኑን ገልጸዋል።
“ በጥሩ ሁኔታ እየተፎካከርን ነው ነገር ግን የተሻለ ማድረግ የምንችላቸው የተወሰኑ ነገሮች አሉ ” ሲሉ ተናግረዋል።
አክለውም “ ዋናው ነገር ለማሸነፍ ብዙ እድሎችን መፍጠር ፣ እና ብዙ እድሎችን አለማስተናገድ ነው "ብለዋል።
ስለ ሀል ሲቲ ጨዋታ ያነሱት አሎንሶ “ እነሱ ያሉበት ቦታ ይገባቸዋል ባለፉት ጨዋታዎች ጥሩ ነገር ሰርተዋል ” ሲሉ ገልጸዋል።
“ ለጨዋታው ዝግጁ ነን ” ያሉት አሰልጣኙ “ ለእነሱ ክብር አለን ከባድ እንደሚሆን እናውቃለን ፤ ጥሩ ከተጫወትን የማሸነፍ እድል ይኖረናል "ብለዋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የሰማያዊዎቹ ዋና አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ ቡድኑ በጥሩ ሁኔታ እየተፎካከረ መሆኑን ገልጸዋል።
“ በጥሩ ሁኔታ እየተፎካከርን ነው ነገር ግን የተሻለ ማድረግ የምንችላቸው የተወሰኑ ነገሮች አሉ ” ሲሉ ተናግረዋል።
አክለውም “ ዋናው ነገር ለማሸነፍ ብዙ እድሎችን መፍጠር ፣ እና ብዙ እድሎችን አለማስተናገድ ነው "ብለዋል።
ስለ ሀል ሲቲ ጨዋታ ያነሱት አሎንሶ “ እነሱ ያሉበት ቦታ ይገባቸዋል ባለፉት ጨዋታዎች ጥሩ ነገር ሰርተዋል ” ሲሉ ገልጸዋል።
“ ለጨዋታው ዝግጁ ነን ” ያሉት አሰልጣኙ “ ለእነሱ ክብር አለን ከባድ እንደሚሆን እናውቃለን ፤ ጥሩ ከተጫወትን የማሸነፍ እድል ይኖረናል "ብለዋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe


