ሊቨርፑል እና ቼልሲ ነጥብ ጥለዋል !

ሊቨርፑል እና ቼልሲ ነጥብ ጥለዋል !
የመርሲሳይዱ ክለብ ሊቨርፑል ከፉልሀም ጋር ያደረገውን ጨዋታ 0ለ0 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቋል።
ቼልሲ በበኩሉ ከሀል ሲቲ ጋር ያደረገውን ጨዋታ 2ለ2 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቋል።
የቼልሲን ግብ ሞርጋን ሮጀርስ እና ጇ ፔድሮ ሲያስቆጥሩ ለሀል ሲቲ ቤሎሚ 2x ከመረብ አሳርፏል።
ፉልሀም በውድድር ዘመኑ የመጀመሪያውን አንድ ነጥብ አሳክቷል።
ሀል ሲቲ ያለፉትን አራት ጨዋታዎች አልተሸነፈም ሁለቱን ሲያሸንፍ በሁለቱ አቻ ተለያይቷል።
በሌሎች ጨዋታዎች :-
- ኖቲንግሃም ፎረስት አስቶን ቪላን 2ለ1
- ኢፕስዊች ታውን ክሪስታል ፓላስን 3ለ2 ሲያሸንፉ
- በርንማውዝ እና ብሬንትፎርድ 2ለ2 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል።
የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?
3️⃣ ሀል ሲቲ :- 8 ነጥብ
4️⃣ ቼልሲ :- 7 ነጥብ
6️⃣ ሊቨርፑል :- 6 ነጥብ
ቀጣይ መርሐ ግብር ?
አርብ - ብሬንትፎርድ ከ ቼልሲ
እሁድ - በርንማውዝ ከ ሊቨርፑል
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የመርሲሳይዱ ክለብ ሊቨርፑል ከፉልሀም ጋር ያደረገውን ጨዋታ 0ለ0 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቋል።
ቼልሲ በበኩሉ ከሀል ሲቲ ጋር ያደረገውን ጨዋታ 2ለ2 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቋል።
የቼልሲን ግብ ሞርጋን ሮጀርስ እና ጇ ፔድሮ ሲያስቆጥሩ ለሀል ሲቲ ቤሎሚ 2x ከመረብ አሳርፏል።
ፉልሀም በውድድር ዘመኑ የመጀመሪያውን አንድ ነጥብ አሳክቷል።
ሀል ሲቲ ያለፉትን አራት ጨዋታዎች አልተሸነፈም ሁለቱን ሲያሸንፍ በሁለቱ አቻ ተለያይቷል።
በሌሎች ጨዋታዎች :-
- ኖቲንግሃም ፎረስት አስቶን ቪላን 2ለ1
- ኢፕስዊች ታውን ክሪስታል ፓላስን 3ለ2 ሲያሸንፉ
- በርንማውዝ እና ብሬንትፎርድ 2ለ2 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል።
የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?
3️⃣ ሀል ሲቲ :- 8 ነጥብ
4️⃣ ቼልሲ :- 7 ነጥብ
6️⃣ ሊቨርፑል :- 6 ነጥብ
ቀጣይ መርሐ ግብር ?
አርብ - ብሬንትፎርድ ከ ቼልሲ
እሁድ - በርንማውዝ ከ ሊቨርፑል
@tikvahethsport @kidusyoftahe


