“ ሊዮኔል ሜሲ ነገ ያገባል “

“ ሊዮኔል ሜሲ ነገ ያገባል “
“ ለአሰልጣኛችን ማሸነፍ እንፈልግ ነበር “
“ ኮከብ ግብ አግቢ ሳልሆን ፍፃሜ መጫወትን እመርጣለሁ “
የአለም ዋንጫውን የኮከብ ግብ አግቢነት እየመራ የሚገኘው ኪሊያን ምባፔ አሰልጣኝ ዲድዬ ዴሾን አመግኗል።
ምባፔ “ ለፈረንሳይ ላደረገው ነገር ሁሉ አመሰግነዋለሁ “ ያለ ሲሆን የምሽቱ ጨዋታ ውጤት “ ታሪካዊነቱን አይሽረውም “ ሲል ገልጿል።
አክሎም “ ለአሰልጣኛችን ማሸነፍ ፈልገን ነበር ፣ ነገር ግን በመጀመሪያው አጋማሽ ያሳየነው እንቅስቃሴ እንደከዳነው ያህል ተሰምቶኛል “ ብሏል።
ምባፔ ስለ ኮከብ ግብ አግቢነቱ ሲጠየቅ “ ሊዮኔል ሜሲ ነገ ያገባል “ ያለ ሲሆን “ ምክንያቱም እሱ ሁሌም ጎል ያገባል ፣ ሪከርዶች ላይ ፍላጎት የለኝም “ ሲል ተናግሯል።
ኪሊያን ምባፔ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
“ ለአሰልጣኛችን ማሸነፍ እንፈልግ ነበር “
“ ኮከብ ግብ አግቢ ሳልሆን ፍፃሜ መጫወትን እመርጣለሁ “
የአለም ዋንጫውን የኮከብ ግብ አግቢነት እየመራ የሚገኘው ኪሊያን ምባፔ አሰልጣኝ ዲድዬ ዴሾን አመግኗል።
ምባፔ “ ለፈረንሳይ ላደረገው ነገር ሁሉ አመሰግነዋለሁ “ ያለ ሲሆን የምሽቱ ጨዋታ ውጤት “ ታሪካዊነቱን አይሽረውም “ ሲል ገልጿል።
አክሎም “ ለአሰልጣኛችን ማሸነፍ ፈልገን ነበር ፣ ነገር ግን በመጀመሪያው አጋማሽ ያሳየነው እንቅስቃሴ እንደከዳነው ያህል ተሰምቶኛል “ ብሏል።
ምባፔ ስለ ኮከብ ግብ አግቢነቱ ሲጠየቅ “ ሊዮኔል ሜሲ ነገ ያገባል “ ያለ ሲሆን “ ምክንያቱም እሱ ሁሌም ጎል ያገባል ፣ ሪከርዶች ላይ ፍላጎት የለኝም “ ሲል ተናግሯል።
“ ኮከብ ግብ አግቢ ሳልሆን ቀርቼ የነገውን ፍፃሜ መጫወትን እመርጣለሁ “
ኪሊያን ምባፔ
@tikvahethsport @kidusyoftahe


