ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ ሚዲያ ብንሰማ ኳስ አንጫወትም ነበር “

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ ሚዲያ ብንሰማ ኳስ አንጫወትም ነበር “
“ ሚዲያ ብንሰማ ኳስ አንጫወትም ነበር “

የአለም ሻምፒዮናዋ አርጀንቲና ግብ ጠባቂ ኤሚሊያኖ ማርቲኔዝ በማህበራዊ ትስስር ገፆች የሚተላለፉ መልዕክቶችን እንደማይመለከቱ ተናግሯል።

“ ቁጭ ብለን የምናይ እና የምንሰማ ከሆነ እውነቱን ለመናገር ኳስ መጫወት አንችልም ነበር “ ሲል ማርቲኔዝ ተናግሯል።

“ ትኩረታችን ራሳችን ላይ ነው “ የሚለው ማርቲኔዝ “ እያሸነፍን እዚህ ደርሰናል ፣ ዳግም የአለም ሻምፒዮን ልንሆን ሁለት ጨዋታ ቀርቶናል “ ብሏል።

@tikvahethsport @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች