“ ማርቲኔሊ የተያዘበት መንገድ ልክ አይደለም ” ኢያን ራይት

“ ማርቲኔሊ የተያዘበት መንገድ ልክ አይደለም ” ኢያን ራይት
በተንታኝነት እያገለገለ የሚገኘው የቀድሞ ተጨዋች ኢያን ራይት አርሰናል ጋብሬል ማርቲኔሊን የተያዘበትን መንገድ እንዳልወደደው ተናገረ።
“ ማርቲኔሊ የተያዘበትን መንገድ ልክ አይደለም ” ያለው ኢያን ራይት “ ለእሱ ምንም ነገር እንዳልነገሩት አውቃለሁ ምን እየተፈጠረ እንደሆነ እንኳን አያውቅም " ብሏል።
ማርቲኔሊ በችግር ጊዜ ክለቡን ማገዙን የገለፀው ኢያን ራይት “ እሱ ያለውን ሲሰጥ ነበር ወሳኝ ጎሎችም አስቆጥሯል "ሲል ገልጿል።
“ ማርቲኔሊ በአርሰናል ማልያ ያደረገው ነገር በክብር እንዲያዝ ያደርጋል ” ሲል ጨምሮ ተናግሯል።
በተንታኝነት እያገለገለ የሚገኘው የቀድሞ ተጨዋች ኢያን ራይት አርሰናል ጋብሬል ማርቲኔሊን የተያዘበትን መንገድ እንዳልወደደው ተናገረ።
“ ማርቲኔሊ የተያዘበትን መንገድ ልክ አይደለም ” ያለው ኢያን ራይት “ ለእሱ ምንም ነገር እንዳልነገሩት አውቃለሁ ምን እየተፈጠረ እንደሆነ እንኳን አያውቅም " ብሏል።
ማርቲኔሊ በችግር ጊዜ ክለቡን ማገዙን የገለፀው ኢያን ራይት “ እሱ ያለውን ሲሰጥ ነበር ወሳኝ ጎሎችም አስቆጥሯል "ሲል ገልጿል።
“ ማርቲኔሊ በአርሰናል ማልያ ያደረገው ነገር በክብር እንዲያዝ ያደርጋል ” ሲል ጨምሮ ተናግሯል።


