“ ምን እንደሚፈጠር አይታወቅም ” ዣቢ አሎንሶ

“ ምን እንደሚፈጠር አይታወቅም ” ዣቢ አሎንሶ
የቼልሲው አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ ኢንዞ ፈርናንዴዝ ሊለቅ የሚችልበት እድል እንዳለ ፍንጭ ሰጥተዋል።
አርጀንቲናዊው አማካይ ኢንዞ ፈርናንዴዝ በማንችስተር ሲቲ በጥብቅ እየተፈለገ ይገኛል።
ተጨዋቹ ትላንት በቡድኑ ጨዋታ ያልተሳተፈ ሲሆን አሰልጣኙም “ ውሳኔው የእኔ እና የክለቡ የጋራ ነው “ ብለዋል።
“ በእግርኳስ ምን ሊፈጠር እንደሚችል አይታወቅም “ ያሉት ዣቢ አሎንሶ ሁልጊዜ አስገራሚ ነገሮች ይኖራሉ ብለዋል።
አክለውም “ ትዕግስተኛ እና ዝግጁ መሆን አለብን “ ሲሉ ተናግረዋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የቼልሲው አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ ኢንዞ ፈርናንዴዝ ሊለቅ የሚችልበት እድል እንዳለ ፍንጭ ሰጥተዋል።
አርጀንቲናዊው አማካይ ኢንዞ ፈርናንዴዝ በማንችስተር ሲቲ በጥብቅ እየተፈለገ ይገኛል።
ተጨዋቹ ትላንት በቡድኑ ጨዋታ ያልተሳተፈ ሲሆን አሰልጣኙም “ ውሳኔው የእኔ እና የክለቡ የጋራ ነው “ ብለዋል።
“ በእግርኳስ ምን ሊፈጠር እንደሚችል አይታወቅም “ ያሉት ዣቢ አሎንሶ ሁልጊዜ አስገራሚ ነገሮች ይኖራሉ ብለዋል።
አክለውም “ ትዕግስተኛ እና ዝግጁ መሆን አለብን “ ሲሉ ተናግረዋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe


